ቀያይ መስመሮች

“ኦነግ ሸኔ” ማነው?

‹‹…እዚህ ያላችሁት ኦነግ (ABO) ናችሁ። ለማ ኦነግ ነው። ዶ/ር ዐቢይ ኦነግ ነው። ኦነግ ያልሆነ ሰው የለም፣ ወደፊትም አይኖርም። [ከተሰብሳቢው ጭብጨባ…] […]

የ”ዝም በሉ” ፖለቲካ

እንግሊዝኛ ተናጋሪዎች “Back to square one” የሚል ተስፋ መቁረጥን የሚያመለክት ብሂል አላቸው። ይህ ቃል እኛ የገጠመን ሂደትን ለመግለጽ ተቀራራቢ ነው። […]

ትንታኔ

ሪፖርታዥ

ያዘቀዘቀችው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምበር | አበበ አካሉ ክብረት

ሪፖርታዥ
“መሪዎች ከሕዝብ የሚነሳን ወይም ከተመሪዎቻቸው የሚሰነዘርን ተቃውሞና ሃሳብ እንደ አስፈላጊነቱ የሚቀበሉ ካልሆኑ፣ ራሳቸው ሞገደኛ ይሆናሉ ማለት ነው። ይህም መሪነት የሚያስፈልገውን የጋራ ሕልምን ትቶ፣ የራሱን የመሪውን ሕልም ብቻ ይዞ ስለሚጓዝ፣ መሪውን ከመሪነት ወደ ገዥነት ይቀይረዋል።” ዐብይ [...]

ሰሜን ወሎን በጨረፍታ | ምስጋን ዝናቤ ተሜ

ሪፖርታዥ
የተናጠል ተኩስ አቁም ፖለቲካው በሕወሓት አፈር-ልሶ መነሳት እና በፌደራል መንግሥት ‹ድንገተኛ› ውሳኔ ያተኮረ ነው። እውነታው በፖለቲከኞች መርህ ተሸሽጎ የጦር ሜዳው ወደ ዐማራ ክልል ከተሞች ተጠጋ። ከሐምሌ 14 እስከ 16/2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ቆቦ በሕወሓት መልሶ [...]
ሪፖርታዥ

የወሎ የጭለማ እና የአርበኝነት ወራት | ከድር ታጁ

የአሁኑ የወሎ ግዛት፣ በሰሜን እና በደቡብ አስተዳደር ተከፍሏል። የሰሜን ወሎ ግዛት 48 ወረዳዎችን አካትቶ ይዟል። “ቆቦ” አንዱ ወረዳ ነው። አርባ የገጠር ቀበሌ አለው። ሀራ፣ አጋምሳ፣ ድቡስቃ፣ ዶቤ፣ ወርቄ፣ ቂልጡ፣ ሶዱ፣ አቢዩድ የተሰኙ ቀበሌዎች በቆቦ ወረዳ [...]
ሪፖርታዥ

ከጦርነቱ በኋላ የሚመጣውን ስለማሰብ… | ጌታቸው ሽፈራው

አሸባሪው ትሕነግ ጦርነቱን ሕዝባዊ ቅርጽ ሰጥቶ የዐማራ ክልል አካባቢዎችን ከወረረ ሦስተኛ ወሩን ተሻግሯል። ከሰኔ መጨረሻ ጀምሮ እያካሄደ ባለው ወረራም በርካታ የጦር ወንጀሎችን ፈጽሟል። ተጽእኗቸው ገናና ለሆነው የምዕራብ አገራትም ‹ፍፁማዊ ተላላኪ› በመሆኑም፤ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ረገድ [...]
ሪፖርታዥ

የዐዲሱ መንግሥት ፈተና! | ግዮን ፈንታሁን

ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ከእነ ጉድለቱ ተካሂዷል። አሸናፊው ፓርቲ ብልፅግናም ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊና ተአማኒ እንደነበር ለማሳመን ብዙ ርቀት ሄዷል። ከድህረ-ምርጫው ሰላማዊነት በቀር፤ ቅድመ-ምርጫው ከ97ቱ ጋር በምርጫ መስፍርቶች በፍፁም ሊነፃፀር አይችልም። ምርጫን እንደ መደበኛ ልምምድ ከመውሰድ ያለፈ [...]

መልክዓ ኢትዮጵያ

መልክዓ ኢትዮጵያ

የአዲስ አበባ ፈታኝ ሳምንት

አዲስ አበባ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ርዕስ-መዲና ናት። የበርካታ አገራት ኢምባሲዎች መገኛም ናት። የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በስፋት ይስተናገዱባታል። ሰሞነኛ […]

መልክዓ ኢትዮጵያ

ዘረፋ እና ሥርዐት አልበኝነት

የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ፣ ‹የተለያዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ሥጋት ሆነዋል› ያላቸውን በርካታ ግለሰቦች ይዞ ምርመራ መጀመሩን […]

አዲስ አበባ

መልክዓ ኢትዮጵያ

የአዲስ አበባ ፈታኝ ሳምንት

አዲስ አበባ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ርዕስ-መዲና ናት። የበርካታ አገራት ኢምባሲዎች መገኛም ናት። የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በስፋት ይስተናገዱባታል። ሰሞነኛ […]

አዲስ አበባ

እንግዳ ክስተቶች በኢፍጥር መሰናዶ

ከአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ጀምሮ የአደባባይ በዓላት ሲከወኑበት የነበረው መስቀል አደባባይ፣ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረውን የመስቀል በዓል ይከበርበት ስለነበር […]

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

የዘጠኝ ፓርቲዎች ጥምረት

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ አካሂደዋል። በመድረኩ ዘጠኝ […]